ቱርክ፤ ዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በአሜሪካ የተሰጣትን ፍቃድ እንደማትቀበል ገለጸች እርምጃው ዓለምን ወደ አዲስ የጦርነት አፋፍ ላይ ሊያቀርብ ይችላል፤ ሲሉ የቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶአን ተናግረዋል። የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፤ በሩሲያ ላይ የረዥም ርቀት የጦር መሣሪያ ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ መስጠታቸውን የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ሆኖም እስካሁን በይፋ የተሰጠ ማረጋገጫ የለም። ውሳኔው፤ "ምዕራቡ ዓለም ሩሲያ ላይ የከፈተው ጦርነት" እንዲባባስ የሚያደርገው ነው፤ ሲሉ ኤርዶአን አክለዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቱርክ፤ ዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በአሜሪካ የተሰጣትን ፍቃድ እንደማትቀበል ገለጸች
ቱርክ፤ ዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በአሜሪካ የተሰጣትን ፍቃድ እንደማትቀበል ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ቱርክ፤ ዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በአሜሪካ የተሰጣትን ፍቃድ እንደማትቀበል ገለጸች እርምጃው ዓለምን ወደ አዲስ የጦርነት አፋፍ ላይ ሊያቀርብ ይችላል፤ ሲሉ የቱርክ ፕሬዝዳንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶአን ተናግረዋል። የዩናይትድ ስቴትስ... 21.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-21T15:41+0300
2024-11-21T15:41+0300
2024-11-21T16:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ቱርክ፤ ዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ ጥቃት እንድታደርስ በአሜሪካ የተሰጣትን ፍቃድ እንደማትቀበል ገለጸች
15:41 21.11.2024 (የተሻሻለ: 16:24 21.11.2024)
ሰብስክራይብ