በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ ተልዕኮ በአንድ ዓመት እንደሚራዘም ተገለጸ የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የፕሬስ አገልግሎት፤ ዚምባቡዌ ተካሄዶ ከነበረው የሳድክ ጉባኤ በኋላ ባወጣው መግለጫ "ጉባኤው በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስላለው የሰላም እና የፀጥታ ሁኔታ ወቅታዊ መረጃዎችን ያገኘ ሲሆን በሀገሪቱ የፀጥታ እና ሰብዓዊ ሁኔታ መባባሱ እንዳሳሰበው ገልጿል" ብሏል። የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ ተልዕኮ፤ የሀገሪቱን የጸጥታ ሁኔታ ለመቅረፍ እና ሰላም፣ ደህንነት እና መረጋጋትን ለመመለስ የአንድ ዓመት ስልጣን ተሰጥቶት፤ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ኮንጎ እ.አ.አ ታህሳስ 15፣ 2023 ሰራዊቱን አሰማርቷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ ተልዕኮ በአንድ ዓመት እንደሚራዘም ተገለጸ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ ተልዕኮ በአንድ ዓመት እንደሚራዘም ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ ተልዕኮ በአንድ ዓመት እንደሚራዘም ተገለጸ የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ የፕሬስ አገልግሎት፤ ዚምባቡዌ ተካሄዶ ከነበረው የሳድክ ጉባኤ በኋላ ባወጣው መግለጫ "ጉባኤው በኮንጎ... 21.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-21T13:07+0300
2024-11-21T13:07+0300
2024-11-21T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው የደቡብ አፍሪካ ልማት ማህበረሰብ ተልዕኮ በአንድ ዓመት እንደሚራዘም ተገለጸ
13:07 21.11.2024 (የተሻሻለ: 13:44 21.11.2024)
ሰብስክራይብ