የህዳር 11 ምሽት አበይት የዓለም ዜናዎች፡▫ የአሜሪካን መንግስት 275 ሚሊዩን ዶላር የሚያወጣ አዲስ ዙር የጦር እርዳታ ለዩክሬን መደበ ፔንታጎን እንዳለው።▫ በተመድ የፀጥታው ምክርቤት የቀረበዉን በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲፈረም እና የታገቱ ሰዎች መለቀቅ ሀሳብ አሜሪካን ተቃወመች የስፑትኒክ ዘጋቢ እንደዘገበዉ።▫ በሶርያዋ ፖልመይራ ከተማ የእስራኤል አየር ሀይል ባደረሰው ጥቃት 36 ሰዎች ሲገደሉ ከ50 በላይ መቁሰላቸውን የሶርያ መከላከያ ሚኒስቴር አሳወቀ።▫ በግሪክ የሀገሪቷን የግጭት ተሳትፎ እና ለጦር ሰራዊቱ የምታወጣውን ወጭ በመቃወም ሀገር-አቀፍ የስራ-ማቆም አድማ ተደረገ።▫ ሩሲያ የምታመርታቸው ሰውአልባ አውሮፕላኖችን ከጎርጎሮሳውያኑ 2030 በፊት በአምስት እጥፍ ሊያድግ ይችላል ተባለ ፤ አሁን ላይ የሞተሮቻቸውን ፣ የኤሌክትሪክ ክፍሎቻቸውን እና መቆጣጠሪያዎችን ማምረት ተጀምሯል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የህዳር 11 ምሽት አበይት የዓለም ዜናዎች፡
የህዳር 11 ምሽት አበይት የዓለም ዜናዎች፡
Sputnik አፍሪካ
የህዳር 11 ምሽት አበይት የዓለም ዜናዎች፡▫ የአሜሪካን መንግስት 275 ሚሊዩን ዶላር የሚያወጣ አዲስ ዙር የጦር እርዳታ ለዩክሬን መደበ ፔንታጎን እንዳለው።▫ በተመድ የፀጥታው ምክርቤት የቀረበዉን በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲፈረም እና የታገቱ ሰዎች... 20.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-20T20:57+0300
2024-11-20T20:57+0300
2024-11-20T21:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий