"የተረጋጋ ጭንቅላት አስፈላጊ ነው": የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ራማፎሳ በአዲስ ዙር በዩክሬን እየተባባሰ ስለመጣው ጉዳይ የተናገሩትአሜሪካን ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 በፊት በነበረው የሩሲያ ግዛት ላይ የዩክሬን መንግስት አሜሪካን-ሰራሸ የረጅም-ርቀት ሚሳኤሎች እንዲጠቀም ፍቃድ በመስጠቱ ፤ ለኒኩሌር አልባ ስጋቶች በኑኩሌር የምላሽ ምት መሰጠት የሚል ሞስኮ የተሻሻለ የኒኩሌር ዶክትሪን አፅድቃለች። " እኔ ለፑቲን እና ለዘለንስኪ ለሁለቱም ፕሬዝደንቶች ያልኩት ፦ እናንተ ታውቃላችሁ ሁሉም ግጭቶች በማሸነፍ ፣ በመሸነፍ እና በድርድር ነው የሚቋጩት ስለዚህ ከዚህ ለመውጣት የተሻለውን መምረጥ አለብን ። ሁሌም እንደምለው የተሻለው መንገድ ድርድር ነው" በማለት ራማፎሳ ጉዳዩን አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
"የተረጋጋ ጭንቅላት አስፈላጊ ነው": የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ራማፎሳ በአዲስ ዙር በዩክሬን እየተባባሰ ስለመጣው ጉዳይ የተናገሩት
"የተረጋጋ ጭንቅላት አስፈላጊ ነው": የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ራማፎሳ በአዲስ ዙር በዩክሬን እየተባባሰ ስለመጣው ጉዳይ የተናገሩት
Sputnik አፍሪካ
"የተረጋጋ ጭንቅላት አስፈላጊ ነው": የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ራማፎሳ በአዲስ ዙር በዩክሬን እየተባባሰ ስለመጣው ጉዳይ የተናገሩትአሜሪካን ከጎርጎሮሳውያኑ 2014 በፊት በነበረው የሩሲያ ግዛት ላይ የዩክሬን መንግስት አሜሪካን-ሰራሸ የረጅም-ርቀት... 20.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-20T19:58+0300
2024-11-20T19:58+0300
2024-11-20T20:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
"የተረጋጋ ጭንቅላት አስፈላጊ ነው": የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ራማፎሳ በአዲስ ዙር በዩክሬን እየተባባሰ ስለመጣው ጉዳይ የተናገሩት
19:58 20.11.2024 (የተሻሻለ: 20:24 20.11.2024)
ሰብስክራይብ