የሩሲያ የውጭ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ሰርጌይ ናሪይሽኪን መግለጫ አበይት ነጥቦት: የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ላይ ጥቃት እንዲፈጽሙ የረጅም ርቀት ሚሳኤሎችን በማቅረብ ድርጊት ላይ ለመሳተፍ በተናጠል የኔቶ ሀገሮች የሚደረጉ ሙከራዎች ቅጣት ማስከተላቸው አይቀርም። ሩሲያ የኑክሌር መሳሪያዎችን ለመጠቀም የሚያስችሏትን ምክንያቶች ማስፋት በውጊያ ላይ የመሸነፍ እድልን በእጅጉ ያስወግዳል። ምዕራባውያን የዚህ ሰነድ መጽደቅ ያውቃሉ እናም እንዲህ ዓይነቱ እርምጃ በሩሲያ ላይ ስትራቴጂካዊ ሽንፈት ለመፍጠር ዩናይትድ ስቴትስ እና ኔቶ የሚያደርጉትን ጥረቶች ውጤት በእጅጉ እንደሚቀንስ ይገነዘባሉ። ምዕራባውያን ራሳቸውን ወደ አውዳሚ ወታደራዊ ግጭት ላለማስገባት ከሩሲያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በበለጠ መገደብ አስፈላጊ መሆኑን ተገንዝበዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የውጭ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ሰርጌይ ናሪይሽኪን መግለጫ አበይት ነጥቦት:
የሩሲያ የውጭ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ሰርጌይ ናሪይሽኪን መግለጫ አበይት ነጥቦት:
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ሰርጌይ ናሪይሽኪን መግለጫ አበይት ነጥቦት: የዩክሬን ኃይሎች በሩሲያ ላይ ጥቃት እንዲፈጽሙ የረጅም ርቀት ሚሳኤሎችን በማቅረብ ድርጊት ላይ ለመሳተፍ በተናጠል የኔቶ ሀገሮች የሚደረጉ ሙከራዎች ቅጣት ማስከተላቸው... 20.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-20T16:15+0300
2024-11-20T16:15+0300
2024-11-20T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ የውጭ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ሰርጌይ ናሪይሽኪን መግለጫ አበይት ነጥቦት:
16:15 20.11.2024 (የተሻሻለ: 16:44 20.11.2024)
ሰብስክራይብ