ሮሲያ ሴጎደነያ ዩኔስኮ የሩሲያ ጋዜጠኞች መብት ጥሰትን ወደጎን ማለት እንዲያቆም አሳሰበች የሩሲያ ጋዜጠኞች የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት እየተፈፀመባቸው መሆኑን የሚያሳይ መረጃን ማፈን እንዲቆም ሮሲያ ሴጎድንያ የተሰኘው የሩሲያው ሚዲያ ለዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር በጻፈችው ደብዳቤ አሳሰበች።በሩሲያ መገናኛ ብዙኃን ሠራተኞች ላይ የሚደርሰው ሞት እና ጉዳት በዩኔስኮ የጋዜጠኞች ደህንነት ረቂቅ ሪፖርት ውስጥ አልተካተተም። በተለይም በጎርጎሮሳዊያኑ ሰኔ 22 ቀን 2023 በዛፖሮዝዬ ክልል ውስጥ የስፑትኒክ ወታደራዊ ዘጋቢ ሮስቲስላቭ ዙራቭሌቭ በዩክሬን ጥቃት መገደሉ አልተጠቀሰም ተብሏል።ደብዳቤው "የዩኔስኮ ሴክሬታሪያት የፖለቲካ አድልዎ ግልጽ እየሆነ መጥቷል፣ ድርጅቱ ራሱን ከምዕራቡ ዓለም 'ሩሲያን የማፍረስ' አጀንዳ ጋር እያስተሳሰረ መሆኑን እያሳየ ነው" ብሏል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሮሲያ ሴጎደነያ ዩኔስኮ የሩሲያ ጋዜጠኞች መብት ጥሰትን ወደጎን ማለት እንዲያቆም አሳሰበች
ሮሲያ ሴጎደነያ ዩኔስኮ የሩሲያ ጋዜጠኞች መብት ጥሰትን ወደጎን ማለት እንዲያቆም አሳሰበች
Sputnik አፍሪካ
ሮሲያ ሴጎደነያ ዩኔስኮ የሩሲያ ጋዜጠኞች መብት ጥሰትን ወደጎን ማለት እንዲያቆም አሳሰበች የሩሲያ ጋዜጠኞች የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት እየተፈፀመባቸው መሆኑን የሚያሳይ መረጃን ማፈን እንዲቆም ሮሲያ ሴጎድንያ የተሰኘው የሩሲያው ሚዲያ ለዩኔስኮ ዋና... 19.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-19T18:45+0300
2024-11-19T18:45+0300
2024-11-19T19:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሮሲያ ሴጎደነያ ዩኔስኮ የሩሲያ ጋዜጠኞች መብት ጥሰትን ወደጎን ማለት እንዲያቆም አሳሰበች
18:45 19.11.2024 (የተሻሻለ: 19:24 19.11.2024)
ሰብስክራይብ