አሜሪካ በሩሲያ ላይ የረጅም ጥቃት እንዲፈጸም መፍቀዷን እንድታረጋግጥ ሲጠየቅ ዋይት ሃውስ አመነታየባይደን አስተዳደር ዩክሬን የሩሲያን ግዛቶች በአታስምስ ረጅም-ርቀት ሚሳኤል እንድትመታ መፍቀዱን የሚገልጹት ሪፖርቶች በዋይት ሀውስ በግልጽ አልተረጋገጡም።በሪዮ ዲ ጄኔሮው የጂ-20 ጉባዔ ጎንለጎን በተካሄደ ኮንፈረንስ ወቅት የአሜሪካ ምክትል የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ጆናታን ፊነር በባይደን ፍቃድ መሰጠቱን በተመለከተ ከጋዜጠኞች የቀረቡ ጥያቄዎችን በቀጥታ ሳይመልሱ ቀርተዋል። ፊነር "ተግባራዊ በማድረግ ጉዳዮች ላይ የአሜሪካን ድጋፍ በተመለከተ የተላለፈ ወይም ያልተላለፈ ማንኛውንም ውሳኔ አላረጋግጥም" ብለዋል። "በዚህ ግጭት ውስጥ በቅርብ ቀናትና ሳምንታትን ጨምሮ በጦር ሜዳ ላይ በለየናቸው ሁኔታዎች ላይ ተመስርተን የፖሊሲ ውሳኔዎቻችን እንደምናደርግ አሜሪካ ግልፅ አድርጋለች" ሲሉ ገልጸዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አሜሪካ በሩሲያ ላይ የረጅም ጥቃት እንዲፈጸም መፍቀዷን እንድታረጋግጥ ሲጠየቅ ዋይት ሃውስ አመነታ
አሜሪካ በሩሲያ ላይ የረጅም ጥቃት እንዲፈጸም መፍቀዷን እንድታረጋግጥ ሲጠየቅ ዋይት ሃውስ አመነታ
Sputnik አፍሪካ
አሜሪካ በሩሲያ ላይ የረጅም ጥቃት እንዲፈጸም መፍቀዷን እንድታረጋግጥ ሲጠየቅ ዋይት ሃውስ አመነታየባይደን አስተዳደር ዩክሬን የሩሲያን ግዛቶች በአታስምስ ረጅም-ርቀት ሚሳኤል እንድትመታ መፍቀዱን የሚገልጹት ሪፖርቶች በዋይት ሀውስ በግልጽ... 19.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-19T13:40+0300
2024-11-19T13:40+0300
2024-11-19T14:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አሜሪካ በሩሲያ ላይ የረጅም ጥቃት እንዲፈጸም መፍቀዷን እንድታረጋግጥ ሲጠየቅ ዋይት ሃውስ አመነታ
13:40 19.11.2024 (የተሻሻለ: 14:24 19.11.2024)
ሰብስክራይብ