ጆ ባይደን ዩክሬን የአሜሪካን ሚሳኤል ተጠቅማ ሩሲያን እንድትደበደብ ፍቃድ ሰጥተዋል እስካሁን ምን እናውቃለን▪ ይህንን መረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ያወጣው ኒዎርክ ታይምስ ሲሆን አትሲሚስ የተሰኘው የባለስቲክ ሚሳኤል መሰጠቱን ዘግቧል። ▪እንደ ሮይተርስ ዘገባ እነዚህን ሚሳኤሎች በመጠቀም ዩክሬን በሚቀጥሉት ቀናት በሩሲያ ክልል ውስጥ ከባድ ጥቃት ልታደርስ ትችላለች።▪ የተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ልጅ ፍቃድ የሰጡትን 'ሞኞች' ብሏቸዋል።▪እንደ ብሉምበርግ ዘገባ ፍቃድ የተሰጠበት የረጅም-ርቀት መሳሪያዎች የኬቭን መንግስት ፍላጎት አያሟሉም።▪አሁን ድረስ ፔንታጎን በዚህ መረጃ ላይ አስተያየት አልሰጠም።▪ እንደዚህ አይነት ጥቃቶች ግጭቱ እንዲባባስ ያደርጋሉ በማለት የ ዱማ ግዛት የአለምአቀፉ ጉዳይ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሊኦኒድ ሰሉተሰኪይ ተናገሩ።▪ኤለን መሰክ "ዲሞክራቶች ጦርነት ይወዳሉ" ብሏል።▪ ዶናልድ ትራምፕ ይህንን ውሳኔ ሊቀለብሱት ይችላሉ ፤ የቡድናቸው ተወካይ።▪ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሶስተኛውን የአለም ጦርነት ሊያስጀምሩት ነው የአሜሪካ ተወካይ ማርጆሪ ታይለር ግሪን።▪በስንብት ላይ ያለው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ራሱ ጥያቄዎችን አይመልስም።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዩጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ጆ ባይደን ዩክሬን የአሜሪካን ሚሳኤል ተጠቅማ ሩሲያን እንድትደበደብ ፍቃድ ሰጥተዋል እስካሁን ምን እናውቃለን
ጆ ባይደን ዩክሬን የአሜሪካን ሚሳኤል ተጠቅማ ሩሲያን እንድትደበደብ ፍቃድ ሰጥተዋል እስካሁን ምን እናውቃለን
Sputnik አፍሪካ
ጆ ባይደን ዩክሬን የአሜሪካን ሚሳኤል ተጠቅማ ሩሲያን እንድትደበደብ ፍቃድ ሰጥተዋል እስካሁን ምን እናውቃለን▪ ይህንን መረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ያወጣው ኒዎርክ ታይምስ ሲሆን አትሲሚስ የተሰኘው የባለስቲክ ሚሳኤል መሰጠቱን ዘግቧል። ▪እንደ ሮይተርስ ዘገባ... 18.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-18T15:08+0300
2024-11-18T15:08+0300
2024-11-18T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ጆ ባይደን ዩክሬን የአሜሪካን ሚሳኤል ተጠቅማ ሩሲያን እንድትደበደብ ፍቃድ ሰጥተዋል እስካሁን ምን እናውቃለን
15:08 18.11.2024 (የተሻሻለ: 15:44 18.11.2024)
ሰብስክራይብ