ኢትዮጵያ የፌደራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራ እና ጥናት ልህቀት ማእከል ከፈተች ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ማዕከሉ ከሀገር ውጭ ይደረግ የነበረውን የዘረመል ምርመራ እንደሚያሰቀር እና ለጎረቤት ሀገራት ግልጋሎት የሚሰጥ ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል። "ይህ ማዕከል ለዓመታት በፀጥታ እና ደህንነት ዘርፎች ላይ የሰራነው ሪፎርም ውጤታማ እንደሆነ ማሳያ ነው" በማለት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አፅንኦት በመስጠት ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የፌደራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራ እና ጥናት ልህቀት ማእከል ከፈተች
ኢትዮጵያ የፌደራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራ እና ጥናት ልህቀት ማእከል ከፈተች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የፌደራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራ እና ጥናት ልቀት ማእከል መክፈቷን ጠቅላይ ሚኒስቷር ተናገሩ ጠቅላይ ሚኒስቴር ,ዐብይ አህመድ በማህበራዊ ትስስር አካውንታቸው እንዳስተላለፉት፦ የልቀት ማእከሉ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ልካ ስታስመረምር የቆየችውን... 17.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-17T12:50+0300
2024-11-17T12:50+0300
2024-11-17T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий