የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የተጣለባት የኪምበርሌ ሂደት ያልተጣራ የዳይመንድ ንግድ እግድ ከ 11 አመት በኋላ ተነሳላት አለምአቀፍ የዳይመንድ ንግድን የሚቆጣጠረው እና የሚከታተለው የኪምበርሌ የማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት እገዳው ያለፈው አርብ መነሳቱን በመግለጫው አስታውቋል። በፕሬዝዳንት ፍራንስዋ ቦዚዜ ላይ የተደረገው መፈንቀለ-መንግስት ተከትሎ ጎርጎሮሳዊያኑ አቆጣጠር 2013 የተጣለው የውጭ ንግድ እገዳ በ2015 እና በ2018 የወሰነው የእገዳው ክፍል ተነስቶ ነበር። ነገርግን ከተመዘገቡት 24 የማእድን ማውጫዎች ሁለት ሶስተኛው በእገዳው ስር ነበሩ። " ይህ ውሳኔ የኪምበርሌ ጥምረት ሀላፊነት ማለቁን አያሳይም ፤ ጥምረቱ ሆነ የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የዳይመንድ ንግድ ጋር ተያይዞ የሚመጡ ማጭበርበሮችን ፣ ግጭቶችን እና ድህነት ጋር ተያይዞ የሚመጡ ችግሮች ላይ አብረው ይሰራሉ። በተጨማሪም ይህ ውሳኔ ሰብአዊ መብቶች የሚከበሩበት ፍትህ የሚረጋገጥበት ፣ አነስተኛ የማእድን አውጪዎች የሚደገፉበት፣ የዳይመንድ የኮንትሮባንድ ንግዶች የሚቀሩበት እና የዳይመንድ የማእድን ስፍራዎች የሚለሙበት ጊዜ አዲስ ጅማሮ ይሆናል" በማለት መግለጫው ያትታል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንቡብ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለአንድሮይ ስልኮች APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የተጣለባት የኪምበርሌ ሂደት ያልተጣራ የዳይመንድ ንግድ እግድ ከ 11 አመት በኋላ ተነሳላት
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የተጣለባት የኪምበርሌ ሂደት ያልተጣራ የዳይመንድ ንግድ እግድ ከ 11 አመት በኋላ ተነሳላት
Sputnik አፍሪካ
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የተጣለባት የኪምበርሌ ሂደት ያልተጣራ የዳይመንድ ንግድ እግድ ከ 11 አመት በኋላ ተነሳላት አለምአቀፍ የዳይመንድ ንግድን የሚቆጣጠረው እና የሚከታተለው የኪምበርሌ የማህበረሰብ ድርጅቶች ጥምረት እገዳው ያለፈው አርብ መነሳቱን... 17.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-17T11:12+0300
2024-11-17T11:12+0300
2024-11-17T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የማእከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ የተጣለባት የኪምበርሌ ሂደት ያልተጣራ የዳይመንድ ንግድ እግድ ከ 11 አመት በኋላ ተነሳላት
11:12 17.11.2024 (የተሻሻለ: 16:44 17.11.2024)
ሰብስክራይብ