የኒጀር ባለስልጣናት ለፈረንሳይ በመሰለል የተጠረጠረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አዋለች ለፈረንሳይ ስለላ ተቋም፤ የውጭ ደህንነት ዳይሬክቶሬት፤ ይሰልላል ተብሎ የተጠረጠረ ግለሰብ፤ በኒጀር ልዩ አገልግሎት በቁጥጥር ስር እንደዋለ የሀገሪቱ መንግሥት የቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል።ታሳሪው፤ ስሙ ማሪየስ ባርሴያ እንደሆነ የሚገልጽ መታወቂያ ቢያቀርብም፤ ሰነዱ ሀሰተኛ ሆኖ መገኙትን ዘገባው አክሏል። ግለሰቡ፤ ፈረንሳይ በኒጀር ስለምታካሂደው "የስለላ ስራ መረጃ እና ሚስጥራዊ ሰነዶችን" ይዞ እንደተገኘ ተገልጿል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኒጀር ባለስልጣናት ለፈረንሳይ በመሰለል የተጠረጠረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አዋለች
የኒጀር ባለስልጣናት ለፈረንሳይ በመሰለል የተጠረጠረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አዋለች
Sputnik አፍሪካ
የኒጀር ባለስልጣናት ለፈረንሳይ በመሰለል የተጠረጠረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አዋለች ለፈረንሳይ ስለላ ተቋም፤ የውጭ ደህንነት ዳይሬክቶሬት፤ ይሰልላል ተብሎ የተጠረጠረ ግለሰብ፤ በኒጀር ልዩ አገልግሎት በቁጥጥር ስር እንደዋለ የሀገሪቱ መንግሥት የቴሌቪዥን... 16.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-16T19:43+0300
2024-11-16T19:43+0300
2024-11-16T20:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኒጀር ባለስልጣናት ለፈረንሳይ በመሰለል የተጠረጠረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አዋለች
19:43 16.11.2024 (የተሻሻለ: 20:24 16.11.2024)
ሰብስክራይብ