ዩኔስኮ በጋዜጠኞች ደህንነት ዙርያ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሪፖርት በፀረ-ሩሲያ አመላካከቱ ተተቸ የዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር ኦድሪ አዙላይ፤ እ.ኤ.አ. ከ2022 እስከ 2023 የጋዜጠኞች ደህንነት እና የገዳዮቻቸውን አለመጠየቅ አስመልክቶ ይፋ ባደረጉት ረቂቅ ሪፖርት ዙርያ አስተያየቱን የሰጠው የሩሲያ ስቴት ቴሌቪዥን እና ራዲዮ ብሮድካስቲንግ ኩባንያ፤ ሪፖርቱን ፖለቲካዊ እና ጭፍን ጥላቻ ነው ሲል ገልጿታል። በምዕራባውያን ጋዜጠኞች ላይ ያተኮረው ሪፖርት፤ በቅርብ ዓመታት የተገደሉ እና የተጎዱ ሩሲያውያን ጋዜጠኞችን በዝርዝሩ ውስጥ ሳያካት ቀርቷል ሲል ብሮድካስተሩ ገልጿል። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ፤ ሪፖርቱን "ለዘረኝነት የተቃረበና ግልጽ የሆነ አድልዎ" ነው ብለው፤ የዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር ኦድሪ አዙለይ ኃላፊነታቸውን ችላ ብለዋል በማለት ከሰዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዩኔስኮ በጋዜጠኞች ደህንነት ዙርያ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሪፖርት በፀረ-ሩሲያ አመላካከቱ ተተቸ
ዩኔስኮ በጋዜጠኞች ደህንነት ዙርያ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሪፖርት በፀረ-ሩሲያ አመላካከቱ ተተቸ
Sputnik አፍሪካ
ዩኔስኮ በጋዜጠኞች ደህንነት ዙርያ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሪፖርት በፀረ-ሩሲያ አመላካከቱ ተተቸ የዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር ኦድሪ አዙላይ፤ እ.ኤ.አ. ከ2022 እስከ 2023 የጋዜጠኞች ደህንነት እና የገዳዮቻቸውን አለመጠየቅ አስመልክቶ ይፋ ባደረጉት ረቂቅ... 16.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-16T18:43+0300
2024-11-16T18:43+0300
2024-11-16T19:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩኔስኮ በጋዜጠኞች ደህንነት ዙርያ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ሪፖርት በፀረ-ሩሲያ አመላካከቱ ተተቸ
18:43 16.11.2024 (የተሻሻለ: 19:24 16.11.2024)
ሰብስክራይብ