🪖 በሩሲያ ኩርስክ ግዛት በጥምረት የሚንቀሳቀሱ ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች የዩክሬን ታንክን አወደሙ የሩሲያ ምዕራብ ተዋጊ ቡድን ዛላ ሰው አልባ አውሮፕላን፤ በሩሲያ ጦር ቦታዎች ላይ የሚተኩሰ የተደበቀ የጠላት ታንክን እንደለየ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። የድሮን አብራሪዎች የዒላማውን መገኛ ስፍራ ወደ መቆጣጠሪያ ማዕከል በፍጥነት ካስተላለፉ በኋላ፤ ታንኩ በላንሴት ካሚካዜ ድሮን ጥቃት እንደወደመ ተገልጿል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
🪖 በሩሲያ ኩርስክ ግዛት በጥምረት የሚንቀሳቀሱ ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች የዩክሬን ታንክን አወደሙ
🪖 በሩሲያ ኩርስክ ግዛት በጥምረት የሚንቀሳቀሱ ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች የዩክሬን ታንክን አወደሙ
Sputnik አፍሪካ
🪖 በሩሲያ ኩርስክ ግዛት በጥምረት የሚንቀሳቀሱ ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች የዩክሬን ታንክን አወደሙ የሩሲያ ምዕራብ ተዋጊ ቡድን ዛላ ሰው አልባ አውሮፕላን፤ በሩሲያ ጦር ቦታዎች ላይ የሚተኩሰ የተደበቀ የጠላት ታንክን እንደለየ የሩሲያ መከላከያ... 16.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-16T16:57+0300
2024-11-16T16:57+0300
2024-11-16T17:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
🪖 በሩሲያ ኩርስክ ግዛት በጥምረት የሚንቀሳቀሱ ሁለት ሰው አልባ አውሮፕላኖች የዩክሬን ታንክን አወደሙ
16:57 16.11.2024 (የተሻሻለ: 17:04 16.11.2024)
ሰብስክራይብ