ቻይና የወባ መድሐኒት ወደ ኢትዮጵያ ልትልክ እንደሆነ ተገለጸበቻይና ኤይድ ፕሮጀክት በኩል የተደረገ የወባ መድሐኒት ድጋፍ በቀጣይ ሳምንታት ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ተገልጿል። ይህ የተገለጸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፤ ከቻይና ኤምባሲ ሚኒስትር ካውንስል ዶክተር ያንግ ዪሃን ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው። የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር መቅደስ ዳባ፤ የቻይና ኤይድ ፕሮጀክት ያደረገው ድጋፍ፤ የወባ መከላከል ጥረትን የሚደግፍ መሆኑን በመጥቀስ ለተደረገው ድጋፍ አመስግነዋል፡፡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ቻይና የወባ መድሐኒት ወደ ኢትዮጵያ ልትልክ እንደሆነ ተገለጸ
ቻይና የወባ መድሐኒት ወደ ኢትዮጵያ ልትልክ እንደሆነ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ቻይና የወባ መድሐኒት ወደ ኢትዮጵያ ልትልክ እንደሆነ ተገለጸበቻይና ኤይድ ፕሮጀክት በኩል የተደረገ የወባ መድሐኒት ድጋፍ በቀጣይ ሳምንታት ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ተገልጿል። ይህ የተገለጸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፤ ከቻይና ኤምባሲ... 16.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-16T14:01+0300
2024-11-16T14:01+0300
2024-11-16T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий