ኢትዮጵያ ውስጥ በ9 ወር ከ7.3 ሚልዮን በላይ ሰዎች በወባ በሽታ እንደተያዙ እና 1,157 ሰዎች መሞታቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጤና ኤጀንሲ ይፋ ያደረገው ሪፖርት፤ በወባ በሽታ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ካለፉት ሰባት ዓመታት ወዲህ ከፍተኛው እንደሆነ አሳይቷል። 75% የሚሆነው የኢትዮጵያ ክፍል ለበሽታው ተጋላጭ እንደሆነ የገለጸው የዓለም ጤና ድርጅት፤ ወባ የከፋ ችግር ደቅኗል ብሏል።እ.አ.አ 2024 በአራት ክልሎች ብቻ፤ 81 በመቶ በበሽታው የተያዙ ሰዎች እና 89 በመቶ ሞት እንደተመዘገበ ድርጅቱ አስታውቋል። እነዚህም ኦሮሚያ፣ አማራ፣ ደቡብ ምዕራብ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች እንደሆኑ ተገልጿል። በኢትዮጵያ ምዕራባዊ ክፍል ከፍተኛ የወባ በሽታ ስርጭት መከሰቱም ተመላክቷል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ውስጥ በ9 ወር ከ7.
ኢትዮጵያ ውስጥ በ9 ወር ከ7.
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ውስጥ በ9 ወር ከ7.3 ሚልዮን በላይ ሰዎች በወባ በሽታ እንደተያዙ እና 1,157 ሰዎች መሞታቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጤና ኤጀንሲ ይፋ ያደረገው ሪፖርት፤ በወባ በሽታ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ካለፉት... 15.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-15T19:37+0300
2024-11-15T19:37+0300
2024-11-15T20:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий