የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በ15ኛው የሰር ባኒ ያስ ዓለም አቀፍ የሰላም እና ደህንነት ፎረም ላይ ለመሳተፍ አቡ ዳቢ ገቡ ከደቡባዊ እና ምስራቃዊ ዓለም ጨምሮ የበርካታ ሀገራት ታዋቂ ፖለቲከኞች፣ ተንታኞች እና ባለሙያዎች በወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት የሚያደርጉበት ትልቅ መድረክ እንደሆነ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። ዛሬ የሚከፈተው የውይይት መድረግ ለፕሬስ ዝግ እንደሚሆን ይጠበቃል። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በ2022 በመድረኩ ላይ ተሳታፊ ነበር።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በ15ኛው የሰር ባኒ ያስ ዓለም አቀፍ የሰላም እና ደህንነት ፎረም ላይ ለመሳተፍ አቡ ዳቢ ገቡ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በ15ኛው የሰር ባኒ ያስ ዓለም አቀፍ የሰላም እና ደህንነት ፎረም ላይ ለመሳተፍ አቡ ዳቢ ገቡ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በ15ኛው የሰር ባኒ ያስ ዓለም አቀፍ የሰላም እና ደህንነት ፎረም ላይ ለመሳተፍ አቡ ዳቢ ገቡ ከደቡባዊ እና ምስራቃዊ ዓለም ጨምሮ የበርካታ ሀገራት ታዋቂ ፖለቲከኞች፣ ተንታኞች እና ባለሙያዎች በወቅታዊ ዓለም... 15.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-15T15:50+0300
2024-11-15T15:50+0300
2024-11-15T16:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በ15ኛው የሰር ባኒ ያስ ዓለም አቀፍ የሰላም እና ደህንነት ፎረም ላይ ለመሳተፍ አቡ ዳቢ ገቡ
15:50 15.11.2024 (የተሻሻለ: 16:04 15.11.2024)
ሰብስክራይብ