የህዳር 6 ረፋድ አበይት የዓለም ዜናዎች፡-🟠 ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሌሎች ሀገራት መሪዎች ጋር መገናኘት የጀመሩ ሲሆን የአርጀንቲና ፕሬዝዳንት ሃቪየር ሚሌ የመጀመርያው ሆነዋል፡፡🟠 የስፔስ ኤክስ እና የቴስላ ሞተር ዋና ስራ አስፈፃሚ ኤለን መስክ በቴህራን እና በዋሽንግተን መካከል ያለውን ውጥረት ለማርገብ በተባበሩት መንግሥታት የኢራን ቋሚ ተወካይ ጋር ምክክር ማድረጉን የአሜሪካ ሚዲያ የኢራን ባለስልጣናትን ጠቅሶ ዘገበ።🟠 የሰሜን ኮሪያ ከፍተኛ መሪ ኪም ጆንግ ኡን የካሚካዜ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ሙከራ በአካል መታዘባቸውን የመንግሥት ሚዲያ ዘገበ።🟠 በፓሪስ በተካሄደው የፈረንሳይ እና የእስራኤል የእግር ኳስ ጨዋታ 50 የሚጠጉ ሰዎች መጋጨታቸውንና የፈረንሳይ መገናኛ ብዙሃን ሪፖርት አደረጉ።🟠 የሩሲያ ጦር በአንድ ሌሊት 51 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን እንዳጨናገፈ እና እንዳወደመ የሀገሪቱ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የህዳር 6 ረፋድ አበይት የዓለም ዜናዎች፡-
የህዳር 6 ረፋድ አበይት የዓለም ዜናዎች፡-
Sputnik አፍሪካ
የህዳር 6 ረፋድ አበይት የዓለም ዜናዎች፡-🟠 ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሌሎች ሀገራት መሪዎች ጋር መገናኘት የጀመሩ ሲሆን የአርጀንቲና ፕሬዝዳንት ሃቪየር ሚሌ የመጀመርያው ሆነዋል፡፡🟠 የስፔስ ኤክስ እና የቴስላ ሞተር ዋና... 15.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-15T11:46+0300
2024-11-15T11:46+0300
2024-11-15T12:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий