የሩዋንዳ የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ማብቃቱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታወቁ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ንግግር ያደረጉት ሳቢን ንሳንዚማና "በማርበርግ በሽታ የተያዙ ሰዎች ለሁለት ሳምንት እንዳልተገኙ እና ለአንድ ወር ሞት እንዳልተመዘገበ ስገልጽ ደስተኛ ነኝ” ብለዋል።እንደ እርሳቸው ገለጻ፤ ሁሉም በቫይረሱ የተያዙ ታማሚዎች ከሆስፒታል የወጡ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በቫይረሱ 15 ሰዎች ሞተዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩዋንዳ የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ማብቃቱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታወቁ
የሩዋንዳ የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ማብቃቱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የሩዋንዳ የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ማብቃቱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታወቁ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማእከል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ንግግር ያደረጉት ሳቢን ንሳንዚማና "በማርበርግ በሽታ የተያዙ ሰዎች ለሁለት ሳምንት እንዳልተገኙ... 15.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-15T10:33+0300
2024-11-15T10:33+0300
2024-11-15T11:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩዋንዳ የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ማብቃቱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታወቁ
10:33 15.11.2024 (የተሻሻለ: 11:04 15.11.2024)
ሰብስክራይብ