በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለው ታሪካዊ ግንኙነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠናከር እንዳለበት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባለስልጣን አስታወቁ "ሩሲያ–ኢትዮጵያ፡ የምንጠብቀው ጊዜ የለም!" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ተካሄዶ የነበረው ዓለም አቀፍ የኤኮኖሚ መድረክ ተጠናቋል። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ፤ "የሀገራቱ ታሪካዊ ግንኙነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ የበለጠ ሊጠናከር ይገባል" ብለዋል። "የምዕራባውያን ሀገራት የዓለም ንግድን እየዘጉ፣ እያፈራረሱ እና እያዳከሙ ካሉበት ስርዓት በመውጣት፤ በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን፤ በተለይም ከብሪክስ ሀገራት ጋር ትብብራችንን ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉ መንገዶችን መፈለግ ያስፈልጋል" ሲሉ በፎረሙ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና በሩሲያ ክሬሚያ ሪፐብሊክ ለሩሲያ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ቋሚ ተወካይ የሆኑት አምባሳደር ጆርጂ ሙራዶቭ፤ ከስፑትኒክ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ጠቁመዋል። በፎረሙ ላይ ከተገኙት የሩሲያ የንግድ ተወካዮች አንዱ የሆኑት የፔኔትሮን ኩባንያ ፕሬዝዳንት ኢጎር ቼርኖጎሎቭ፤ "አዲስ ክፍያ ስርዓት ያስፈልገናለን" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል። "ዶላርን መጠቀም ማቆም በጣም ጥሩ ነገር ነው" ብለዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለው ታሪካዊ ግንኙነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠናከር እንዳለበት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባለስልጣን አስታወቁ
በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለው ታሪካዊ ግንኙነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠናከር እንዳለበት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባለስልጣን አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለው ታሪካዊ ግንኙነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠናከር እንዳለበት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባለስልጣን አስታወቁ "ሩሲያ–ኢትዮጵያ፡ የምንጠብቀው ጊዜ የለም!" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ተካሄዶ የነበረው ዓለም አቀፍ... 14.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-14T19:21+0300
2024-11-14T19:21+0300
2024-11-14T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በኢትዮጵያ እና ሩሲያ መካከል ያለው ታሪካዊ ግንኙነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ መጠናከር እንዳለበት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባለስልጣን አስታወቁ
19:21 14.11.2024 (የተሻሻለ: 19:44 14.11.2024)
ሰብስክራይብ