የእስራኤል ጦር ጄቶች በሶሪያ መዲና ደማስቆ ማዕከል በሚገኘው ማዜህ አካባቢ ላይ ጥቃት አደረሱ በደማስቆ የስፑትኒክ ዘጋቢ የላከው ዘገባ፡- የሲቪል መከላከያ እና የእሳት አደጋ መከላከያ ክፍሎች በምእራብ ማዜህ አካባቢ የእስራኤል ሚሳኤል ጥቃት ወደደረሰበት ቦታ በፍጥነት ደርሰዋል። ሶስት ሚሳኤሎች በአካባቢው በሚገኝ አንድ አፓርትመንት ህንጻ ደብድበዋል። በእስራኤል የአየር ጥቃት ሶስት ሰዎች የሞቱ እና የቆሰሉ ቢኖሩም፤ ትክክለኛው ቁጥር አሁንም በመጣራት ላይ ይገኛል። ጥቃቱ በደማስቆ ቁድሳያ የመኖሪያ አካባቢ በሚገኝ አንድ አፓርትመንት ላይ ከደረሰው የእስራኤል የአየር ጥቃት ጋር የተገጣጠመ ነበር። በጥቃት ብዙ ሰዎች መቁሰላቸውን ዘገባዎች አረጋግጠዋል።ምስሉቹ የስፑትኒክ ናቸውዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የእስራኤል ጦር ጄቶች በሶሪያ መዲና ደማስቆ ማዕከል በሚገኘው ማዜህ አካባቢ ላይ ጥቃት አደረሱ
የእስራኤል ጦር ጄቶች በሶሪያ መዲና ደማስቆ ማዕከል በሚገኘው ማዜህ አካባቢ ላይ ጥቃት አደረሱ
Sputnik አፍሪካ
የእስራኤል ጦር ጄቶች በሶሪያ መዲና ደማስቆ ማዕከል በሚገኘው ማዜህ አካባቢ ላይ ጥቃት አደረሱ በደማስቆ የስፑትኒክ ዘጋቢ የላከው ዘገባ፡- የሲቪል መከላከያ እና የእሳት አደጋ መከላከያ ክፍሎች በምእራብ ማዜህ አካባቢ የእስራኤል ሚሳኤል ጥቃት... 14.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-14T18:12+0300
2024-11-14T18:12+0300
2024-11-14T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የእስራኤል ጦር ጄቶች በሶሪያ መዲና ደማስቆ ማዕከል በሚገኘው ማዜህ አካባቢ ላይ ጥቃት አደረሱ
18:12 14.11.2024 (የተሻሻለ: 18:44 14.11.2024)
ሰብስክራይብ