የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ቮዝኔሴንካ መንደርን ነፃ እንዳወጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ የሩሲያ አየር መቃወሚዎች ስድስት ሂማርስ ሮኬቶች እና 78 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች መተው ጣሉ። የሩሲያ የጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደራዊ-ኢንዱስትሪ አካል በሆኑ አየር ማረፊያዎች እና የኢነርጂ ተቋማት መተዋል። የዩክሬን ጦር ኃይሎች የጀርመን እግረኛ ተዋጊ ተሽከርካሪ፣ ሶስት ታንኮች እና አምስት "ኮዛክ" የጦር መሳሪያዎችን አጥተዋል።ጠላት ሦስት መጋዘኖችን አጥቷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ቮዝኔሴንካ መንደርን ነፃ እንዳወጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ቮዝኔሴንካ መንደርን ነፃ እንዳወጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ቮዝኔሴንካ መንደርን ነፃ እንዳወጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ የሩሲያ አየር መቃወሚዎች ስድስት ሂማርስ ሮኬቶች እና 78 የዩክሬን ሰው... 14.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-14T13:35+0300
2024-11-14T13:35+0300
2024-11-14T14:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ቮዝኔሴንካ መንደርን ነፃ እንዳወጣ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
13:35 14.11.2024 (የተሻሻለ: 14:04 14.11.2024)
ሰብስክራይብ