ዶናልድ ትራምፕ፤ ዩናይትድ ኪንግደም የቻጎስ ደሴቶችን ለሞሪሸስ ለመመለስ የደረሰችውን ስምምነትን ማገድ እንደሚፈልጉ ተሰማ ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ስለ ቻጎስ ደሴቶች በእንግሊዝ ገለፃ የተደረገላቸው ሲሆን፤ የፕሬዝዳንቱ የሽግግር ቡድን የህግ አስተያየት ከፔንታጎን እንዲጠይቅ ጠይቀዋል። እንደ መገናኛ ብዙሃን ዘገባ ከሆነ፤ ትራምፕ የሚመረጡ ከሆነ የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ ደህንነትን አስመልክቶ በሚሰጠው ምክር መሰረት፤ ስምምነቱን ሊቃወሙ እንደሚችሉ ጠቁመዋል። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር፤ በብሪታንያ እና ሞሪሸስ መካከል የተደረገውን ስምምነት የተቀበለ ሲሆን፤ ስምምነቱ በብሪታንያ ፓርላማ ከፀደቀ በኋላ በሚቀጥለው ዓመት ተግባራዊ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዶናልድ ትራምፕ፤ ዩናይትድ ኪንግደም የቻጎስ ደሴቶችን ለሞሪሸስ ለመመለስ የደረሰችውን ስምምነትን ማገድ እንደሚፈልጉ ተሰማ
ዶናልድ ትራምፕ፤ ዩናይትድ ኪንግደም የቻጎስ ደሴቶችን ለሞሪሸስ ለመመለስ የደረሰችውን ስምምነትን ማገድ እንደሚፈልጉ ተሰማ
Sputnik አፍሪካ
ዶናልድ ትራምፕ፤ ዩናይትድ ኪንግደም የቻጎስ ደሴቶችን ለሞሪሸስ ለመመለስ የደረሰችውን ስምምነትን ማገድ እንደሚፈልጉ ተሰማ ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ስለ ቻጎስ ደሴቶች በእንግሊዝ ገለፃ የተደረገላቸው ሲሆን፤ የፕሬዝዳንቱ... 14.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-14T13:02+0300
2024-11-14T13:02+0300
2024-11-14T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዶናልድ ትራምፕ፤ ዩናይትድ ኪንግደም የቻጎስ ደሴቶችን ለሞሪሸስ ለመመለስ የደረሰችውን ስምምነትን ማገድ እንደሚፈልጉ ተሰማ
13:02 14.11.2024 (የተሻሻለ: 13:44 14.11.2024)
ሰብስክራይብ