ፈረንሳይ፤ በአልጄሪያ ያካሄደችው የኒውክሌር ሙከራ ተፈጥሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ሲሉ የአዘርባጃኑ ፕሬዝዳንት ተናገሩ የአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ፤ ተመሳሳይ ችግር በፈረንሳይ ፖሊኔዥያ እንደተፈጠረ ጨምረው ገልፀዋል። "ፈረንሳይ ባካሄደችው በርካታ የኒውክሌር ሙከራዎች ምክንያት የፈረንሳይ ፖሊኔዥያ ተፈጥሮ በከፍተኛ ደረጃ ተመናምኗል። በደሴቶቹ ላይ ለደረሰው የአፈር ብክለት እና ጉዳት ተጠያቂ ነች። ፈረንሳይ በቅኝ አገዛዟ ወቅት በአልጄሪያ ያካሄደቻቸውን 17 የኒውክሌር ሙከራዎች ከግምት ውስጥ ካስገባን በፕላኔታችን ሥነ-ምህዳር ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት መገመት ይቻላል" ሲሉ ከ29ው የኮፕ ጉባኤ ጎን ለጎን ተናግረዋል። ጉባኤው፤ በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ እየተካሄደ ሲሆን፤ ወደ 80 የሚጠጉ የሀገር መሪዎች እና መንግሥታት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፈረንሳይ፤ በአልጄሪያ ያካሄደችው የኒውክሌር ሙከራ ተፈጥሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ሲሉ የአዘርባጃኑ ፕሬዝዳንት ተናገሩ
ፈረንሳይ፤ በአልጄሪያ ያካሄደችው የኒውክሌር ሙከራ ተፈጥሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ሲሉ የአዘርባጃኑ ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ፈረንሳይ፤ በአልጄሪያ ያካሄደችው የኒውክሌር ሙከራ ተፈጥሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ሲሉ የአዘርባጃኑ ፕሬዝዳንት ተናገሩ የአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ፤ ተመሳሳይ ችግር በፈረንሳይ ፖሊኔዥያ እንደተፈጠረ ጨምረው ገልፀዋል። "ፈረንሳይ... 14.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-14T13:11+0300
2024-11-14T13:11+0300
2024-11-14T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፈረንሳይ፤ በአልጄሪያ ያካሄደችው የኒውክሌር ሙከራ ተፈጥሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ሲሉ የአዘርባጃኑ ፕሬዝዳንት ተናገሩ
13:11 14.11.2024 (የተሻሻለ: 13:44 14.11.2024)
ሰብስክራይብ