በኬንያ የአሜሪካ አምባሳደር ከሃላፊነታቸው በራሳቸው ፈቃድ ለቀቁ በኬንያ አምባሳደር ሆነው ለሁለት ዓመት ያገለገሉት የሄውሌት ፓካርድ እና ኢቤይ የቀድሞው ዋና ስራ አስፈፃሚ ሜግ ዊትማን፤ ለፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የስራ መልቀቂያ አስገብተዋል። የዊትማን የስራ መልቀቂያ፤ ተመራጩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሚያካሂዱት አጠቃላይ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ግምገማ፤ በቀድሞው አስተዳደር የተሾሙትን ጨምሮ፤ ዲፕሎማሲያዊ ሹመቶች ላይ ለውጥ ያደርጋሉ ተብሎ በሚጠበቅበት ወቅት የመጣ እንደሆነ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በኬንያ የአሜሪካ አምባሳደር ከሃላፊነታቸው በራሳቸው ፈቃድ ለቀቁ
በኬንያ የአሜሪካ አምባሳደር ከሃላፊነታቸው በራሳቸው ፈቃድ ለቀቁ
Sputnik አፍሪካ
በኬንያ የአሜሪካ አምባሳደር ከሃላፊነታቸው በራሳቸው ፈቃድ ለቀቁ በኬንያ አምባሳደር ሆነው ለሁለት ዓመት ያገለገሉት የሄውሌት ፓካርድ እና ኢቤይ የቀድሞው ዋና ስራ አስፈፃሚ ሜግ ዊትማን፤ ለፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የስራ መልቀቂያ አስገብተዋል። የዊትማን... 14.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-14T12:26+0300
2024-11-14T12:26+0300
2024-11-14T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий