ኤር ታንዛኒያ ወደ ደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ የቀጥታ በረራ ጀመረእያንዳንዳቸው 181 መቀመጫዎች ያሏቸው የቦይንግ 737 ማክስ 9 አውሮፕላኖች፤ ከህዳር 21 ጀምሮ ከዳሬሰላም በሳምንት አራት በአዲሱ መስመር ይበራሉ። አየር መንገዱ በዚህ የአፍሪካ መስመር ማስፋፊያ የንግድ እና የመዝናኛ ተጓዦችን ለማገልገል አቅዷል፡፡ይህ ማስፋፊያ፤ ከጆሃንስበርግ ዳሬሰላም ከዳሬሴላም ጆሃንስበርግ ወደ 3,000 የሚጠጉ ወርሃዊ መቀመጫዎችን ለማቅረብ የሚያስችል ሲሆን፤ ከአየርሊንክ በመቀጠል በዚህ መስመር የሚያገለግል ብቸኛ አየር መንገድ ይሆናል። እርምጃው፤ ኤር ታንዛኒያ በአፍሪካ አቪዬሽን ውስጥ ያለውን አቋም በማጠናከር፣ ክልላዊ እድገቱን የሚደግፍና በአህጉሪቱ የንግድ እና የቱሪዝም ግንኙነቶችን ማሳደግ የሚያስችለው ነው ተብሏል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኤር ታንዛኒያ ወደ ደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ የቀጥታ በረራ ጀመረ
ኤር ታንዛኒያ ወደ ደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ የቀጥታ በረራ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
ኤር ታንዛኒያ ወደ ደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ የቀጥታ በረራ ጀመረእያንዳንዳቸው 181 መቀመጫዎች ያሏቸው የቦይንግ 737 ማክስ 9 አውሮፕላኖች፤ ከህዳር 21 ጀምሮ ከዳሬሰላም በሳምንት አራት በአዲሱ መስመር ይበራሉ። አየር መንገዱ በዚህ የአፍሪካ መስመር... 13.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-13T15:33+0300
2024-11-13T15:33+0300
2024-11-13T16:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий