የሩሲያ ወታደሮች ዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ሮቭኖፖል መንደር ነጻ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ወታደሮች ዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኘውን ሮቭኖፖል መንደር ነጻ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ ሪፖርት የተነሱ ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 የሩሲያ የጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደራዊ-ኢንዱስትሪ አካል በሆኑ አየር ማረፊያዎች እና የኢነርጂ ተቋማት መተዋል። 🟠 የሩሲያ አየር መከላከያ ሶስት የሃመር የአየር ላይ ቦምብ፣ አንድ ሂማርስ ሮኬት እና 85 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መተው ጥለዋል። 🟠 ጠላት "አንክላቭ-ኤን" የኤሌክትሮኒክ ጦር ጣቢያ አጥቷል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0