ኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎቿን የሚያሳይ መካነ-ርዕይ በአዘርባጃን ባኩ ከፈተችመካነ-ርዕዩን በኮፕ29 ጉባኤ ለመሳተፍ አዘርባጃን የሚገኙት ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ ከፍተውታል፡፡መካነ-ርዕዩ፤ ሀገሪቱ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በአረንጓዴ አሻራ እና በሌሎች የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች እያከናወነችው ያለውን ተግባር ያሳያል፡፡ 29ኛው የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ፤ በአዘርባጃን ባኩ መካሄድ የጀመረ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ ለመገንባት እያከናወነች ባለችው ተግባራት ዙርያ ገለጻ አድርጋለች። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎቿን የሚያሳይ መካነ-ርዕይ በአዘርባጃን ባኩ ከፈተች
ኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎቿን የሚያሳይ መካነ-ርዕይ በአዘርባጃን ባኩ ከፈተች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎቿን የሚያሳይ መካነ-ርዕይ በአዘርባጃን ባኩ ከፈተችመካነ-ርዕዩን በኮፕ29 ጉባኤ ለመሳተፍ አዘርባጃን የሚገኙት ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ ከፍተውታል፡፡መካነ-ርዕዩ፤ ሀገሪቱ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በአረንጓዴ አሻራ... 13.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-13T14:06+0300
2024-11-13T14:06+0300
2024-11-13T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎቿን የሚያሳይ መካነ-ርዕይ በአዘርባጃን ባኩ ከፈተች
14:06 13.11.2024 (የተሻሻለ: 14:44 13.11.2024)
ሰብስክራይብ