የመጀመሪያው የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚንስትሮች ኮንፈረንስ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 አላማ እንዲሳካ ያነቃቃል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር" ዶክተር ጌዲዩን ለረጅም ጊዜ የቆየውን የሩሲያ- አፍሪካ ታሪካዊ ግንኙነት ያስታወሱ ሲሆን ፤ ይህንን የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት መድረክ ፦ የአፍሪካ ህብረትን አጀንዳ 2063 ለማስፈፀም ይጠቅማል" ማለታቸውን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኤክስ ገፁ አስፍሯል። ጌዲዩን ጢሞትዩስ ጨምረው እያደገ የመጣው የ ሩሲያ እና አፍሪካ ግንኙነት የንግድ እና ኢንቨስትመንት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነው። ሚኒስትሩ አክለውም በሳይንስ ፣ በቴክኖሎጂ ፣በግብርና እና ኢንዱስትሪ መስኮችም ትብብር ማድረግ ጠቃሚ ነው ብለዋል። ሩሲያ በተመድ ፀጥታ ምክርቤት የሚደረጉ ለውጦችን በተለይም በምክርቤቱ የተወከሉ ሀገራትን ቁጥር በመጨመር ረገድ የምታደርገውን አስተዋፆ ኢትዩጵያ በመልካም ትቀበላለች በማለት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የመጀመሪያው የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚንስትሮች ኮንፈረንስ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 አላማ እንዲሳካ ያነቃቃል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የመጀመሪያው የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚንስትሮች ኮንፈረንስ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 አላማ እንዲሳካ ያነቃቃል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የመጀመሪያው የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚንስትሮች ኮንፈረንስ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 አላማ እንዲሳካ ያነቃቃል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር" ዶክተር ጌዲዩን ለረጅም ጊዜ የቆየውን የሩሲያ- አፍሪካ ታሪካዊ ግንኙነት ያስታወሱ ሲሆን... 12.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-12T15:16+0300
2024-11-12T15:16+0300
2024-11-12T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የመጀመሪያው የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም የሚንስትሮች ኮንፈረንስ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 አላማ እንዲሳካ ያነቃቃል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
15:16 12.11.2024 (የተሻሻለ: 15:44 12.11.2024)
ሰብስክራይብ