የሴኔጋሉ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በአለም አስተዳደር አፍሪካ ድርሻ እንዲኖራት የረዳቻትን ሩሲያን አሞካሹ " በተመድ ፀጥታው ምክርቤት የአፍሪካ ሀገሮች ውጤታማ የሆነ ውክልና እንዲኖራቸው ሩሲያ ስትደግፋቸው አይተናል" ብለው ለስፑቲኒክ አፍሪካ የተናገሩት የሴኔጋሉ የከፍተኛ ትምህርት ፣ ምርምር እና ፈጠራዎች ሚኒስትር አብዱራህማን ዲዩፍ ናቸው።በሶቺ በተደረገው #ሩሲያአፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፈረስ ጉን ለጎን በዋናነት ትኩረት አቅጣጫ ሰጥተው " አሁን ላይ አፍሪካ ሀይል ያላት አህጉር ነች። የሀገሮቿን ህብረት ለመፍጠርም በሂደት ላይ ነው ያለችው" በማለት ሚኒስትሩ ንግግር አድርገዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሴኔጋሉ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በአለም አስተዳደር አፍሪካ ድርሻ እንዲኖራት የረዳቻትን ሩሲያን አሞካሹ
የሴኔጋሉ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በአለም አስተዳደር አፍሪካ ድርሻ እንዲኖራት የረዳቻትን ሩሲያን አሞካሹ
Sputnik አፍሪካ
የሴኔጋሉ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በአለም አስተዳደር አፍሪካ ድርሻ እንዲኖራት የረዳቻትን ሩሲያን አሞካሹ " በተመድ ፀጥታው ምክርቤት የአፍሪካ ሀገሮች ውጤታማ የሆነ ውክልና እንዲኖራቸው ሩሲያ ስትደግፋቸው አይተናል" ብለው ለስፑቲኒክ አፍሪካ... 12.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-12T13:15+0300
2024-11-12T13:15+0300
2024-11-12T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሴኔጋሉ የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በአለም አስተዳደር አፍሪካ ድርሻ እንዲኖራት የረዳቻትን ሩሲያን አሞካሹ
13:15 12.11.2024 (የተሻሻለ: 13:44 12.11.2024)
ሰብስክራይብ