ሳውዲ አረቢያ በጋዛ እና ሊባኖስ ላይ ያተኮረ የአረብ- እስልምና ጉባኤን እያስተናገደች ነውበሪያድ የሚደረገውን ጉባኤ የአረብ ሊግ ሀገራት መሪዎች እና ከፍተኛ ባለስልጣንት ፣ የእስልምና ትብብር ድርጅት ሀላፊዎች ፣ የፍልስጤም መሪ መሀሙድ አባስ እና የሊባኖስ የበላይጠባቂ ጠቅላይ ሚኒስቴር ነጂብ ሚካቲ ይካፈላሉ ተብሎ ይጠበቃል። ተመሳሳይ ጉባኤ ባለፈው አመት በዚህን ወቅት በሳውዲዋ ሪያድ ተካሂዶ ነበር ። መሪዎቹ የእስራኤልን በጋዛ ላይ መክፋት አውግዘዉ ፤ እየደረሰ ያለውን እልቂት አፅንኦት ሰጥተው አሁንም በድጋሚ የፍልስጤማውያን በራስ የመወሰን መብት ደግፈዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሳውዲ አረቢያ በጋዛ እና ሊባኖስ ላይ ያተኮረ የአረብ- እስልምና ጉባኤን እያስተናገደች ነው
ሳውዲ አረቢያ በጋዛ እና ሊባኖስ ላይ ያተኮረ የአረብ- እስልምና ጉባኤን እያስተናገደች ነው
Sputnik አፍሪካ
ሳውዲ አረቢያ በጋዛ እና ሊባኖስ ላይ ያተኮረ የአረብ- እስልምና ጉባኤን እያስተናገደች ነውበሪያድ የሚደረገውን ጉባኤ የአረብ ሊግ ሀገራት መሪዎች እና ከፍተኛ ባለስልጣንት ፣ የእስልምና ትብብር ድርጅት ሀላፊዎች ፣ የፍልስጤም መሪ መሀሙድ አባስ እና... 11.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-11T14:44+0300
2024-11-11T14:44+0300
2024-11-11T15:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሳውዲ አረቢያ በጋዛ እና ሊባኖስ ላይ ያተኮረ የአረብ- እስልምና ጉባኤን እያስተናገደች ነው
14:44 11.11.2024 (የተሻሻለ: 15:04 11.11.2024)
ሰብስክራይብ