የአፍሪካ ሀገራት በውጭያዊ ጫናዎች ወቅት በጽናት ቆመዋል ሲሉ የሲሸልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ "በሶቺው #ሩሲያአፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፍረንስ ላይ የተገኘነው ሀገራት ሊኖርብን የሚችለውን ጫና ችላ በማለት በሁለት እግራችን ለመቆም ስለምንፈልግ ነው ኮንፈረንሱን የተካፈልነው" ሲሉ የሲሸልስ የውጭ ጉዳይና ቱሪዝም ሚኒስትር ሲልቬስትሬ ራዴጎንዴ ለስፔትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ራዴጎንዴ፣ ሲሸልስ ከሩሲያ ጋር ያላትን ግንኙነት ሲገልጹ ፤ በግልጽ ውይይትና በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ አጋርነት ነው ብለዋል። "እኛ ሉዓላዊ ሀገር ነን፣ ትንሽም ነን፣ ነገር ግን አቋም መዉሰድ ሲያስፈልገን በራሳችን ብቻ አቋም ስለምንወስድ ኩራት ይሰማናል" በማለት የተናገሩር ሚንስትሩ፤ አልፎ አልፎ ልዩነቶች ቢኖሩም እንዲህ ዓይነቱ አጋርነት በሁለቱ አገሮች መካከል ቀጥተኛ ግንኙነት እንዲኖር ያስችላል ብለዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሀገራት በውጭያዊ ጫናዎች ወቅት በጽናት ቆመዋል ሲሉ የሲሸልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ
የአፍሪካ ሀገራት በውጭያዊ ጫናዎች ወቅት በጽናት ቆመዋል ሲሉ የሲሸልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት በውጭያዊ ጫናዎች ወቅት በጽናት ቆመዋል ሲሉ የሲሸልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ "በሶቺው #ሩሲያአፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፍረንስ ላይ የተገኘነው ሀገራት ሊኖርብን የሚችለውን ጫና ችላ በማለት በሁለት እግራችን ለመቆም ስለምንፈልግ ነው... 11.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-11T14:15+0300
2024-11-11T14:15+0300
2024-11-11T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአፍሪካ ሀገራት በውጭያዊ ጫናዎች ወቅት በጽናት ቆመዋል ሲሉ የሲሸልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ
14:15 11.11.2024 (የተሻሻለ: 14:44 11.11.2024)
ሰብስክራይብ