እስራኤል በሊባኖሷ አልማት ከተማ መኖሪያ ህንጻ ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 27 ሰዎች ተገደሉበጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈ ሰዎች መካከል ሴቶች እና ህፃናት እንደሚገኙና ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን የሊባኖስ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።አልማት ከቤሩት በስተሰሜን በ35 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝና በዋናነት ሺዓዎች የሚኖሩባት ተራራማ መንደር ናት። እስራኤል ኢላማ ያደረገችው ህንፃ ከሊባኖሷ ባአልቤክ ግዛት የተፈናቀሉ ቤተሰቦች መኖሪያ እንደነበር ተዘግቧል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል በሊባኖሷ አልማት ከተማ መኖሪያ ህንጻ ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 27 ሰዎች ተገደሉ
እስራኤል በሊባኖሷ አልማት ከተማ መኖሪያ ህንጻ ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 27 ሰዎች ተገደሉ
Sputnik አፍሪካ
#sputnikviral | ኳኳ ይቅርታችሁን ለእኔ የሚሆን ምግብ ይኖራችኋል?የኢሲያው ዝሆን የሚበላ ለማግኘት ትህትና በተሞላበት መንገድ ህንድ ዉስጥ ወደ ሚገኝ መኖሪያ መንደር ጎራ ብሏል። ይህ ግዙፍ እንሰሳ እንቅስቃሴውን በትህትና እና በጥንቃቄ በማድረጉ... 11.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-11T13:33+0300
2024-11-11T13:33+0300
2024-11-11T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
እስራኤል በሊባኖሷ አልማት ከተማ መኖሪያ ህንጻ ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ቢያንስ 27 ሰዎች ተገደሉ
13:33 11.11.2024 (የተሻሻለ: 18:44 11.11.2024)
ሰብስክራይብ