ስፑትኒክ የራሳችን እውነት እንድንናገር አስችሎናል: የምእራባውያን ሚዲያ አምባገነን አድርጎን ነበር የቡርኪናፋሶው የውጭጉዳይ ሚኒስቴር " ይህ የምእራባውያን ሚዲያዎች አምባገነንነት በጠርሙስ ውስጥ ሆነን ውጭውን ከትክክለኛው አለም ያልተገነኘ እይታ ነው።" ካራሞኮ ዥን ማሬ ታራኦሬ ሶቺ ውስጥ በ #ሩሲያአፍሪካ የጎንዮሽ ስብሰባ ላይ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በዚህ ተለዋዋጭ ጊዜ በእኩልነት ሁሉንም የሚያይ እና የማይለዋወጥ ፣ ነገሮችን ለማስተካከል እድል የሚሰጥ ሚዲያ ነው። " ሰፑትኒክ ሀገራት የራሳቸውን እውነት እና ታሪክ እንዲናገሩ እድል ሰጥቷቸዋል።" በማለት ታራኦሬ አፅንኦት ሰጥተውበታል። ከፍተኛውን ዲፕሎማት የምእራባውያን ሚዲያዎችን የአፍሪካን እውነታ ለመዘገብ ያለቸውን ህጋዊ መሰረት ይጠይቃሉ ? " አንዳንድ ሚዲያዎች ቤታቸው ተቀምጠው ጣሪያችን ስር በቤታችን ያለው ቀዳዳ የት እንደሆነ ሊነግሩን ይፈልጋሉ" በማለት ቀልደዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ስፑትኒክ የራሳችን እውነት እንድንናገር አስችሎናል: የምእራባውያን ሚዲያ አምባገነን አድርጎን ነበር የቡርኪናፋሶው የውጭጉዳይ ሚኒስቴር
ስፑትኒክ የራሳችን እውነት እንድንናገር አስችሎናል: የምእራባውያን ሚዲያ አምባገነን አድርጎን ነበር የቡርኪናፋሶው የውጭጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ስፑትኒክ የራሳችን እውነት እንድንናገር አስችሎናል: የምእራባውያን ሚዲያ አምባገነን አድርጎን ነበር የቡርኪናፋሶው የውጭጉዳይ ሚኒስቴር " ይህ የምእራባውያን ሚዲያዎች አምባገነንነት በጠርሙስ ውስጥ ሆነን ውጭውን ከትክክለኛው አለም ያልተገነኘ እይታ... 10.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-10T15:46+0300
2024-11-10T15:46+0300
2024-11-10T16:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ስፑትኒክ የራሳችን እውነት እንድንናገር አስችሎናል: የምእራባውያን ሚዲያ አምባገነን አድርጎን ነበር የቡርኪናፋሶው የውጭጉዳይ ሚኒስቴር
15:46 10.11.2024 (የተሻሻለ: 16:04 10.11.2024)
ሰብስክራይብ