የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም ሩሲያ ተገለላ ነው ያለችው የሚለውን "የማይሳካ ተስፋ" ድራሹን አጥፍቶታል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለአቀባይ የሆነችዉ ማርያ ዛከኸሮቫ ለስፑትኒክ እንደተናገሩት ፦ ይህ መጀመሪያዉ የ #ሩሲያአፍሪካ ፎረም አጋርነት የሚኒስትሮች ኮንፈረስ የብዝሃነት አስፈላጊነት ያሳየ እንዲሁም የሩሲያን መገለል ' ያልተሳካ ተስፋ' ድራሹን ያጠፋ ነው። " ያለማጋነን ከደርዘን በላይ የጎንዮሽ ስብሰባዎች ከሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ተደርገዋል ፤ የአፍሪካውያን የውጭጉዳይ ሚኒስትሮች እርስበርስ ተወያይተዋል። ይሁ ሁሉ ሲደረግ የነበረው ከስብሰባው ጎን ለጎን ሲሆን ሁሉም ንግግሮች በተለያዩ ጉዳዩች ላይ እና ሊፈፀሙ በሚችሉ አጀንዳዎች ላይ ነበር" በማለት አክላለች።ኢኮኖሚ ፣ ቢዝነስ ፣ ባህል ፣ ትምህርት እና ሳይንስ በሁነቱ ላይ ለውይይት የቀረቡ ተስፋ ሰጪ ፕሮጀክቶች ያቸው። ይህም የብዝሃነት ተግባራዊ እና ጠንካራ ተፅእኖ ያሳየ ነበር በማለት አጠቃልለዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም ሩሲያ ተገለላ ነው ያለችው የሚለውን "የማይሳካ ተስፋ" ድራሹን አጥፍቶታል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም ሩሲያ ተገለላ ነው ያለችው የሚለውን "የማይሳካ ተስፋ" ድራሹን አጥፍቶታል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም ሩሲያ ተገለላ ነው ያለችው የሚለውን "የማይሳካ ተስፋ" ድራሹን አጥፍቶታል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለአቀባይ የሆነችዉ ማርያ ዛከኸሮቫ ለስፑትኒክ እንደተናገሩት ፦ ይህ መጀመሪያዉ የ... 10.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-10T14:06+0300
2024-11-10T14:06+0300
2024-11-10T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም ሩሲያ ተገለላ ነው ያለችው የሚለውን "የማይሳካ ተስፋ" ድራሹን አጥፍቶታል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
14:06 10.11.2024 (የተሻሻለ: 14:44 10.11.2024)
ሰብስክራይብ