የሩሲያ እና ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በብሪክስ እና ተመድ ማዕቀፍ ቅንጅታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ “ሚንስትሮቹ በውይይታቸው ወቅት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ የሩሲያ_ኢትዮጵያ ትብብርን ለማስፋት በዋና ዋና ምስኮች ላይ በጥልቀት ተወያይተዋል። ይህም ንግድ፣ ኢኮኖሚ፣ ሳይንስ፣ ቴክኒካዊ እና ሰብአዊ ትስስርን ማስፋትን ያካተተ ነው። በተመሳሳይ ሰዓት የሞስኮ እና የአዲስ አበባ የፖለቲካ ውይይትን ለማጠናከር እና በብሪክስ እና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በዓለም አቀፍ አጀንዳ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ አቀራረቦችን በቅርበት ለማጠናከር ትኩረት መሰጠቱ ተረጋግጧል" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጸዋል።ዜናውን በእንግሊዝኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ እና ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በብሪክስ እና ተመድ ማዕቀፍ ቅንጅታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
የሩሲያ እና ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በብሪክስ እና ተመድ ማዕቀፍ ቅንጅታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ እና የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በብሪክስ እና በተመድ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተወያዩ “ሚንስትሮቹ በውይይታቸው ወቅት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ የሩሲያ_ኢትዮጵያ ትብብርን ለማስፋት በዋና ዋና ምስኮች ላይ በጥልቀት ተወያይተዋል።... 09.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-09T19:40+0300
2024-11-09T19:40+0300
2024-11-09T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ እና ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በብሪክስ እና ተመድ ማዕቀፍ ቅንጅታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
19:40 09.11.2024 (የተሻሻለ: 21:44 09.11.2024)
ሰብስክራይብ