የኪዬቭ መንግስትን የሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ለመዋጋት በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ሩሲያ አፍሪካን ደግፋ ትቆማለች ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ

ሰብስክራይብ
የኪዬቭ መንግስትን የሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ለመዋጋት በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ሩሲያ አፍሪካን ደግፋ ትቆማለች ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ"በመጀመሪያ ደረጃ የኪዬቭ መንግስትን የሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ለመዋጋት በአለም አቀፍ መድረኮች ላይ ሩሲያ አፍሪካን ደግፋ የምትቆም ሲሆን በተጨማሪም ወደ አፍሪካ የተስፋፋውን የኬቭ መንግስት ወንጀለኝነት የምንዋጋው  ይሆናል። የአፍሪካ አጋሮቻችን የኬዬቭን መንግስት ወንጀልኝነት በተመለከ ያላቸውን አስተሳሰብ እንረዳዋለን።" ጆርጂ ሚከህኖ በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአዳዲስ ተግዳሮቶች እና ስጋቶች ዳይሬክተር በ #ሩሲያአፍሪካ አጋርነት ፎረም ኮንፈረንስ ላይ ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0