የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከጊኒ አቻቸው ጋር ውይይት አካሄዱ

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከጊኒ አቻቸው ጋር ውይይት አካሄዱ ሰርጌ ላቭሮቭ ከጊኒ የውጭ ጉዳይ፣ ዓለም አቀፍ ትብብር፣ የአፍሪካ ውህደት እና የጊኒ ዳያስፖራ ሚኒስትር ሞሪሳንዳ ኩያቴ ጋር፤ ከሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ጎን ለጎን፤ በሩሲያ ፌዴራላዊ ግዛት ሲሪየስ እንደተወያዩ፤ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0