የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢኳቶሪያል ጊኒ አቻቸው ጋር ተወያዩ ሰርጌ ላቭሮቭ እና ሲሞን ኦዮኖ ኢሶኖ አንጌ በደቡባዊ ሩሲያ የፌደራል ግዛት ሲሪየስ እንደተወያዩ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ አስታውቀዋል። "ጥቅምት 30 በሲሪየስ ከሚጀምረው የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ጎን ለጎን በሰርጌ ላቭሮቭ እና በኢኳቶሪያል ጊኒ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ፣ ዓለም አቀፍ ትብብር እና የዲያስፖራ ጉዳዮች ሚኒስትር መካከል ውይይት እየተካሄደ ነው" ሲሉ ዲፕሎማቱ አስታውቀዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢኳቶሪያል ጊኒ አቻቸው ጋር ተወያዩ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢኳቶሪያል ጊኒ አቻቸው ጋር ተወያዩ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከኢኳቶሪያል ጊኒ አቻቸው ጋር ተወያዩ ሰርጌ ላቭሮቭ እና ሲሞን ኦዮኖ ኢሶኖ አንጌ በደቡባዊ ሩሲያ የፌደራል ግዛት ሲሪየስ እንደተወያዩ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ አስታውቀዋል። "ጥቅምት 30... 08.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-08T16:40+0300
2024-11-08T16:40+0300
2024-11-08T17:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий