የሞሮኮ ህዝብ ቁጥር ከ2014 ጀምሮ በ8.8% ማደጉን መንግሥት አስታወቀ በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከመስከረም ወር 2024 ጀምሮ፤ የህዝብ ቁጥሩ ከ36 ሚሊየን በላይ አልፏል ሲሉ፤ የሞሮኮ መንግሥት ቃል አቀባይ ሙስጠፋ ባይታስ የብሔራዊ የህዝብ ቆጠራ ቅድመ ውጤቶችን ጠቅሰው ለሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል። እንደ ቃል አቀባዩ ገለጻ፤ ከ2014 ጀምሮ የአባወራ ቁጥር በ1.9 ሚሊየን ጭማሬ አሳይቶ፤ 9,27 ሚሊየን ደርሷል። በሞሮኮ የሚኖሩ የውጭ ዜጎች ቁጥር ከ148,150 በላይ ማለፉንም አክለዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሞሮኮ ህዝብ ቁጥር ከ2014 ጀምሮ በ8.
የሞሮኮ ህዝብ ቁጥር ከ2014 ጀምሮ በ8.
Sputnik አፍሪካ
የሞሮኮ ህዝብ ቁጥር ከ2014 ጀምሮ በ8.8% ማደጉን መንግሥት አስታወቀ በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከመስከረም ወር 2024 ጀምሮ፤ የህዝብ ቁጥሩ ከ36 ሚሊየን በላይ አልፏል ሲሉ፤ የሞሮኮ መንግሥት ቃል አቀባይ ሙስጠፋ ባይታስ የብሔራዊ የህዝብ ቆጠራ ቅድመ... 08.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-08T15:36+0300
2024-11-08T15:36+0300
2024-11-08T16:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий