የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በሩሲያ የፌደራል ግዛት ሲሪየስ ተጀመረ ኮንፈረንሱ ቅዳሜ በይፋ ይከፈታል። ከኮንፍረንሱ ጎን ለጎን ዛሬ በርካታ የሁለትዮሽ ስብሰባዎች እና የፊርማ ስነ-ስርዓቶች እንደሚካሄዱ፤ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገልጸዋል። ሰርጌ ላቭሮቭ ከናሚቢያ ልዑክ ጋር የመጀመሪያ ውይይት አካሂደዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በሩሲያ የፌደራል ግዛት ሲሪየስ ተጀመረ
የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በሩሲያ የፌደራል ግዛት ሲሪየስ ተጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ-አፍሪካ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ በሩሲያ የፌደራል ግዛት ሲሪየስ ተጀመረ ኮንፈረንሱ ቅዳሜ በይፋ ይከፈታል። ከኮንፍረንሱ ጎን ለጎን ዛሬ በርካታ የሁለትዮሽ ስብሰባዎች እና የፊርማ ስነ-ስርዓቶች እንደሚካሄዱ፤ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል... 08.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-08T15:45+0300
2024-11-08T15:45+0300
2024-11-08T16:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий