አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በብሪክስ ማዕቀፍ የሩሲያ አፍሪካ ኔትዎርክ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀረበለት ጥሪው የቀረበው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ፤ ከሩሲያ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ቆስጠንጢኖስ ሞግሌብስኪ ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፤ ከሩሲያ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በቴክኖሎጂ፣ ሕክምና፣ ጠፈር ሳይንስ፣ ፊዚክስ እንዲሁም በማዕድን እና ኢነርጂ ዘርፎች የላቀ ትብብር በሚመሰረትበት መንገድ ዙርያ ምክክር አድርጓል። የሩሲያው ሚኒስትር በዚህ ወቅት ዩኒቨርሲቲው ወደ ሙሉ ራስገዝነት የሚያደረገውን የሽግግር ሂደት እንደሚደግፉ አስታውቀዋል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የብሪክስ ዩኒቨርሲቲዎች ህብረት አባል ነው። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በብሪክስ ማዕቀፍ የሩሲያ አፍሪካ ኔትዎርክ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀረበለት
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በብሪክስ ማዕቀፍ የሩሲያ አፍሪካ ኔትዎርክ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀረበለት
Sputnik አፍሪካ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በብሪክስ ማዕቀፍ የሩሲያ አፍሪካ ኔትዎርክ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀረበለት ጥሪው የቀረበው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ፤ ከሩሲያ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር... 08.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-08T14:44+0300
2024-11-08T14:44+0300
2024-11-08T15:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በብሪክስ ማዕቀፍ የሩሲያ አፍሪካ ኔትዎርክ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲቀላቀል ጥሪ ቀረበለት
14:44 08.11.2024 (የተሻሻለ: 15:04 08.11.2024)
ሰብስክራይብ