ኢትዮጵያ ለድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ግንባታ የሚሆን 738 ሚልየን ዶላር ብድር ለደቡብ ሱዳን ልትሰጥ እንደሆነ ተገለጸ ፕሮጀክቱ፤ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን ግኑኝነት እንደማያሻሽል እና የሁለቱን ሀገራት ትስስር ያጠናክራል ተብሎ ይጠበቃል። 220 ኪሎ ሜትር በሚሸፍነው የመንገድ ግንባታ ላይ፤ ኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች እንደሚሳተፉ፤ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል። ኢትዮጵያ፤ ለደቡብ ሱዳን ልትሰጥ ያሰበችው ብድር የአራት ዓመት እፎይታ ጊዜን ያካተተ ሲሆን፤ በአስር ዓመታት ውስጥ ተከፍሎ የሚመለስ እንደሆነ ዘገባው አክሏል። በሁለቱ የአፍሪካ ሀገራት የተደረሰው ስምምነት፤ በ2023 እንደተፈረመ ተዘግቧል። የሁለቱ ሀገራት የገንዘብ ሚኒስትሮች በሰነዱ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተሳትፈዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ለድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ግንባታ የሚሆን 738 ሚልየን ዶላር ብድር ለደቡብ ሱዳን ልትሰጥ እንደሆነ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ለድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ግንባታ የሚሆን 738 ሚልየን ዶላር ብድር ለደቡብ ሱዳን ልትሰጥ እንደሆነ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ግንባታ የሚሆን 738 ሚልየን ዶላር ብድር ለደቡብ ሱዳን ልትሰጥ እንደሆነ ተገለጸ ፕሮጀክቱ፤ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሱዳን መካከል ያለውን ግኑኝነት እንደማያሻሽል እና የሁለቱን ሀገራት ትስስር ያጠናክራል ተብሎ... 07.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-07T21:08+0300
2024-11-07T21:08+0300
2024-11-07T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኢትዮጵያ ለድንበር ተሻጋሪ የመንገድ ግንባታ የሚሆን 738 ሚልየን ዶላር ብድር ለደቡብ ሱዳን ልትሰጥ እንደሆነ ተገለጸ
21:08 07.11.2024 (የተሻሻለ: 21:44 07.11.2024)
ሰብስክራይብ