የኔቶ ሀገራት ሩሲያን አስገድደው በዩክሬን ግጭት መጀመር የሻቱትን አግኝተዋል ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።

ሰብስክራይብ
የኔቶ ሀገራት ሩሲያን አስገድደው በዩክሬን ግጭት መጀመር የሻቱትን አግኝተዋል ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል። ምዕራባውያን በዩክሬን ያለውን ሁኔታው ወደ መፈንቅለ መንግሥት በመቀየራቸው፤ ሩሲያ ልዩ ዘመቻውን ለመጀመር ተገዳለች ሲሉም ተናግረዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0