ሩሲያ ፍጥጫዎችን ጀምራ አታውቅም ሆኖም አስፈላጊ ከሆነ እራሷን ለመከላከል እርምጃዎች ለመውሰድ ዝግጁ እንደሆነች ቭላድሚር ፑቲን ገልጸዋል።

ሰብስክራይብ
ሩሲያ ፍጥጫዎችን ጀምራ አታውቅም ሆኖም አስፈላጊ ከሆነ እራሷን ለመከላከል እርምጃዎች ለመውሰድ ዝግጁ እንደሆነች ቭላድሚር ፑቲን ገልጸዋል። ምዕራባውያን ሩሲያን ለመዋጋት ዩክሬንን መጠቀሚያ አድርገዋል ብለዋል። የኔቶ በምስራቅ በኩል መስፋፋት ሩሲያን ለማጥፋት ያለመ ጣልቃ ገብነት መምሰል ጀመሮ ነበር ብለዋል ፑቲን። ሩሲያ ከእያንዳንዱ ሀገር ጋር ገንቢ ውይይት ለማድረግ ምንጊዜም ዝግጁ መሆኗን የሩሲያው ፕሬዝዳንት አስታውቀዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK  ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0