የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ክሬመንናያ ባልካ መንደር ነፃ መውጣታቸውን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ በዕለታዊ መግለጫው ያነሳቸው ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደራዊ ማኮብኮቢያ፣ የድሮን ማከማቻ እና የመነሻ ዝግጅት ቦታዎች እንዲሁም የሚሳኤል እና የመድፍ መሳሪያዎች መጋዘኖችን ደብድበዋል። የሩሲያ አየር መቃወሚያዎች 55 የዩክሬን የጦር ጄት ዓይነት ድሮኖችን መተው ጥለዋል። የዩክሬን ጦር ኃይሎች 2 የጥይት መጋዘኖችን አጥተዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ክሬመንናያ ባልካ መንደር ነፃ መውጣታቸውን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ክሬመንናያ ባልካ መንደር ነፃ መውጣታቸውን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ክሬመንናያ ባልካ መንደር ነፃ መውጣታቸውን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ በዕለታዊ መግለጫው ያነሳቸው ተጨማሪ ቁልፍ መግለጫዎች፦ የሩሲያ ጦር ኃይሎች የዩክሬን ወታደራዊ... 07.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-07T15:33+0300
2024-11-07T15:33+0300
2024-11-07T16:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን ክሬመንናያ ባልካ መንደር ነፃ መውጣታቸውን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
15:33 07.11.2024 (የተሻሻለ: 16:04 07.11.2024)
ሰብስክራይብ