ዶላር በዓለም ኢኮኖሚ ውስጥ ያለአግባብ በመሳሪያነት ትቅም ላይ እየዋለ በመምጣቱ፤ ትይዩ የፋይናንስ ስርዓት ያስፈልጋል ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ገለፁ "አሜሪካ በአሁኑ ሰዓት ካለችበት አደገኛ አቋም አንፃር ማንም ከዶላር አምባገነናዊነት ነፃ አይደለም። የበላይነታቸውን ለረጅም ግዜ እንደሚያጡ ስለተሰማቸው፤ በጣም የተከለከሉ ስልቶችንም ጭምር በመጠቀም ለማስቀጠል ይፈልጋሉ" ሲሉ በካዛን የ #BRICS2024 የመሪዎች ጉባኤ ውጤት ዙርያ መግለጫ የሰጡት፤ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረኪን አስጠንቅቀዋል። ብሪክስ፤ እስካሁን ከወሰናቸው ወሳኝ ውሳኔዎች፤ ከባንክ ባንክ ክፍያዎችን በሀገር ውስጥ ገንዘቦች መጠቀምን ጨምሮ፤ አማራጭ የክፍያ ዘዴዎችን ለመፍጠር መስማማቱ ነው ሲሉ የሩሲያ አምባሳደር አፅንዖት ሰጥተዋል። በፈረንጆቹ 2015 የተመሰረተው አዲስ የልማት ባንክ፤ የብሪክስ መሰረት እንደሆነ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረኪን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት፤ የ32.8 ቢልየን ዶላር የፋይናንስ አቅም ያለው አዲስ የልማት ባንክ፤ ለመሠረተ ልማት እና ለዘላቂ ልማት ፕሮጀክቶች፤ ለብሪክስ ሀገራት ብቻ ሳይሆን፤ ለሌሎች ታዳጊ ኢኮኖሚዎችም የገንዘብ ድጋፍ ያቀርባል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዶላር በዓለም ኢኮኖሚ ውስጥ ያለአግባብ በመሳሪያነት ትቅም ላይ እየዋለ በመምጣቱ፤ ትይዩ የፋይናንስ ስርዓት ያስፈልጋል ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ገለፁ
ዶላር በዓለም ኢኮኖሚ ውስጥ ያለአግባብ በመሳሪያነት ትቅም ላይ እየዋለ በመምጣቱ፤ ትይዩ የፋይናንስ ስርዓት ያስፈልጋል ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
ዶላር በዓለም ኢኮኖሚ ውስጥ ያለአግባብ በመሳሪያነት ትቅም ላይ እየዋለ በመምጣቱ፤ ትይዩ የፋይናንስ ስርዓት ያስፈልጋል ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ገለፁ "አሜሪካ በአሁኑ ሰዓት ካለችበት አደገኛ አቋም አንፃር ማንም ከዶላር አምባገነናዊነት ነፃ... 06.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-06T17:50+0300
2024-11-06T17:50+0300
2024-11-06T18:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዶላር በዓለም ኢኮኖሚ ውስጥ ያለአግባብ በመሳሪያነት ትቅም ላይ እየዋለ በመምጣቱ፤ ትይዩ የፋይናንስ ስርዓት ያስፈልጋል ሲሉ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ገለፁ
17:50 06.11.2024 (የተሻሻለ: 18:04 06.11.2024)
ሰብስክራይብ