ሞስኮ፤ ትራምፕ ግጭቶችን አስቆማለው ሲሉ ላደረጉት ንግግር በሰጠችው ምላሽ ግልፅ እርምጃ ሊኖር ይገባል አለች ቀደም ሲል፤ እራሳቸውን 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ብለው ያወጁት ትራምፕ፤ በፍሎሪዳ ለደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር ግጭቶችን ለማስቆም ማቀዳቸውን ተናግረዋል። "እነዚህ ሐሳቦች በተግባር፣ ሁሉኑም በሚያግባቡ ተጨባጭ ድርጊቶች መገለጽ አለባቸው" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናግረዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሞስኮ፤ ትራምፕ ግጭቶችን አስቆማለው ሲሉ ላደረጉት ንግግር በሰጠችው ምላሽ ግልፅ እርምጃ ሊኖር ይገባል አለች
ሞስኮ፤ ትራምፕ ግጭቶችን አስቆማለው ሲሉ ላደረጉት ንግግር በሰጠችው ምላሽ ግልፅ እርምጃ ሊኖር ይገባል አለች
Sputnik አፍሪካ
ሞስኮ፤ ትራምፕ ግጭቶችን አስቆማለው ሲሉ ላደረጉት ንግግር በሰጠችው ምላሽ ግልፅ እርምጃ ሊኖር ይገባል አለች ቀደም ሲል፤ እራሳቸውን 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ብለው ያወጁት ትራምፕ፤ በፍሎሪዳ ለደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር ግጭቶችን ለማስቆም... 06.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-06T14:26+0300
2024-11-06T14:26+0300
2024-11-06T14:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሞስኮ፤ ትራምፕ ግጭቶችን አስቆማለው ሲሉ ላደረጉት ንግግር በሰጠችው ምላሽ ግልፅ እርምጃ ሊኖር ይገባል አለች
14:26 06.11.2024 (የተሻሻለ: 14:44 06.11.2024)
ሰብስክራይብ