ሩሲያ ገንቢ የውጭ ፖሊሲን ትከተላለች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት የ28 አዲስ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ሲቀበሉ የሰጧቸው ተጨማሪ መግለጫዎች፦ ▫ሞስኮ ህጋዊ ካልሆኑ ማዕቀቦች እና እገዳዎች ውጪ ፍትሃዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ስርዓት መመስረትን ትደግፋለች። ▫ሩሲያ ላይ ስትራቴጅካዊ ሽንፈት ለመቀናጀት የሚደረገው ሙከራ ከእውነታ የራቀ ነው። ▫ብሪክስ በዓለም ያለው ሚና እና ተሰሚነት ተጠናክሮ ቀጥሏል። ▫የብሪክስ አጋሮች የዩክሬንን ግጭት ለመፍታት ለሚያደርጉት ጥረት ሩሲያ ታደንቃለች። ▫ሞስኮ ከሁሉም ሀገራት ጋር እኩል እና የጋራ ተጠቃሚነት ላለው ትብብር በሯ ክፍት ነው። ▫የእስራኤል እና የፍልስጤም ግጭት ወደ ከፋ ጦርነት እንዳይቀየር ሩሲያ ንቁ ጥረቶችን እያደረገች ነው።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፡- ለአንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩሲያ ገንቢ የውጭ ፖሊሲን ትከተላለች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
ሩሲያ ገንቢ የውጭ ፖሊሲን ትከተላለች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ገንቢ የውጭ ፖሊሲን ትከተላለች ሲሉ ፑቲን ተናገሩ የሩሲያው ፕሬዝዳንት የ28 አዲስ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ሲቀበሉ የሰጧቸው ተጨማሪ መግለጫዎች፦ ▫ሞስኮ ህጋዊ ካልሆኑ ማዕቀቦች እና እገዳዎች ውጪ ፍትሃዊ የዓለም አቀፍ ግንኙነት... 05.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-05T19:48+0300
2024-11-05T19:48+0300
2024-11-05T20:24+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий