ህንድ ፣ ቻይና ፣ ሩሲያ እና የአፍሪካ ሀገሮች ለሚቀጥለው አስር አመት የአለም ኢኮኖሚ መሪዎች ይሆናሉ የሩስያ ባለስልጣን "የትኞቹ የአለም ሀገራት ናቸው የአለምን በሚቀጥለው አስር አመት የሚመሩት። እንደምናየው በህንድ 23 ሚሊዮን ልጆች ተወልደዋል። ከተማነት በ35 በመቶ አድጓል። የህንድ እድገት መቆሚያ የሌለው ከቻይና ያለፈችበት እና ሩሲያም ከረጅም ጊዜ በፊት ያለፈችበት ነው። " ይንን ያሉት የሩስያ ፕሬዝዳንት አስተዳደር ምክትል ሀላፊ ማክሲም ኦረይሺኪን "የወደፊቱን መፍጠር " በሚል በመካሄድ ላይ ባለው ሲምፖዝየም ነው።ኦረይሺኪን ጨምረው አፍሪካ ያሉ ፈጣን እድገት እያሰመዘገቡ ያሉትን ሀገሮች ጥቅሰዋል። ኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ እንደምሳሌ የጠቀሱ ሲሆን ፤ የሀገራቱ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር የአለምን ኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ነው ብለዋል።ዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ህንድ ፣ ቻይና ፣ ሩሲያ እና የአፍሪካ ሀገሮች ለሚቀጥለው አስር አመት የአለም ኢኮኖሚ መሪዎች ይሆናሉ የሩስያ ባለስልጣን
ህንድ ፣ ቻይና ፣ ሩሲያ እና የአፍሪካ ሀገሮች ለሚቀጥለው አስር አመት የአለም ኢኮኖሚ መሪዎች ይሆናሉ የሩስያ ባለስልጣን
Sputnik አፍሪካ
ህንድ ፣ ቻይና ፣ ሩሲያ እና የአፍሪካ ሀገሮች ለሚቀጥለው አስር አመት የአለም ኢኮኖሚ መሪዎች ይሆናሉ የሩስያ ባለስልጣን "የትኞቹ የአለም ሀገራት ናቸው የአለምን በሚቀጥለው አስር አመት የሚመሩት። እንደምናየው በህንድ 23 ሚሊዮን ልጆች ተወልደዋል።... 04.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-04T19:15+0300
2024-11-04T19:15+0300
2024-11-04T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ህንድ ፣ ቻይና ፣ ሩሲያ እና የአፍሪካ ሀገሮች ለሚቀጥለው አስር አመት የአለም ኢኮኖሚ መሪዎች ይሆናሉ የሩስያ ባለስልጣን
19:15 04.11.2024 (የተሻሻለ: 19:44 04.11.2024)
ሰብስክራይብ