የሩሲያ እና የዙምባቤ ጂኦሎጂስቶች ለመጀመሪያ ጊዜ የጋራ ፍለጋ ማድረጋቸው ተዘገበ" ከዙምባቤ ዩንቨርስቲ ከተወጣጡ መምህራን እና ተማሪዎች ጋር በመሆን የኛ ጂኦሎጂስቶቸ ጨምረን ማጎዲ በተባለው ስፍራ የ ድንጋይ ናሙናዎችን ለይተናል፡፡" ይህንን ያሉት በሰርጌዬ ኦርድሀንኪድስ ስም በተሰየመው የሩስያ የመንግስት ዩንቨርሲቲ የጂኦሎጂ ዲፓርትመንት ሀላፊ የሆኑት ሼቫልታ ታግሮፋ ለሩሲያው የዜና አወታር በሰጡት መጠየቅ ነው። በሰሜን ምዕራብ ዚምባብዌ የሚገኘውን የማጎንዲ አርኪዎሎጂካል ስፈራን ማጥናት ያስፈለገው በአፍሪካ ወስጥ ስላለው የምድር ዝግመተ ለውጥ ሂደትን አስመልክቶ መረጃ ለመሰብሰብ ነው፡፡ ቡድኑ የተለያዩ የድንጋይ ናሙናዎችን የስበሰብ ሲሆን ፤ በዚህም የተወሰኑ የፓሊዩንቶሎጂ ግኝቶች በጥንት ጊዜ የነበረዉን የአየር ንብረት ሁኔታ እና በስነ ምህዳሩ ላይ የነበረውን ተጽእኖ ለማጠቃለል የሚያግዝ ነው በማለት ታግሮፋ ጭምረው ተናግረዋል።ይህ ፍለጋ በዙምባብዌ ዩንቨርስቲ ውሰጥ ኢኮጂኦሰካን 1 እና 2 የተባሉ የአካባቢ ጥበቃ ክትትል ጣቢያዎቸ በራሽያው ዩንቨርስቲ ተመራማሪዎች እንዲቋቋም ሆኗል።"የተቋቋሙት የአካባቢ ክትትል ጣቢያዎች በሁለቱ ዩንቨርስቲዎች የሚሰራውን ሳይንሳዊ ስራ በማሳደግ ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ። ይህንን ፕሮጀክት ለመስራት የሁለቱ ዩንቨርስቲዎች ተመራማሪዎች መጣመራቸው ትልቅ ነገር ነው።" ፓውል ማኩሪራ የዙምባቡዌ ዩንቨርስቲ ምክትል ፕሬዝዳንትዜናውን በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ ለ አንድሮይድ ስልኮች በዚህ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ እና የዙምባቤ ጂኦሎጂስቶች ለመጀመሪያ ጊዜ የጋራ ፍለጋ ማድረጋቸው ተዘገበ
የሩሲያ እና የዙምባቤ ጂኦሎጂስቶች ለመጀመሪያ ጊዜ የጋራ ፍለጋ ማድረጋቸው ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ እና የዙምባቤ ጂኦሎጂስቶች ለመጀመሪያ ጊዜ የጋራ ፍለጋ ማድረጋቸው ተዘገበ" ከዙምባቤ ዩንቨርስቲ ከተወጣጡ መምህራን እና ተማሪዎች ጋር በመሆን የኛ ጂኦሎጂስቶቸ ጨምረን ማጎዲ በተባለው ስፍራ የ ድንጋይ ናሙናዎችን ለይተናል፡፡" ይህንን ያሉት... 04.11.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-11-04T13:15+0300
2024-11-04T13:15+0300
2024-11-04T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ እና የዙምባቤ ጂኦሎጂስቶች ለመጀመሪያ ጊዜ የጋራ ፍለጋ ማድረጋቸው ተዘገበ
13:15 04.11.2024 (የተሻሻለ: 13:44 04.11.2024)
ሰብስክራይብ